1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች በፓሪሱ የዳይመንድ ሊግ

ሰኞ፣ ሐምሌ 1 2005

ዶሃ ፤ ቀታር ላይ አንድ ብሎ የጀመረው በ 14 የተለያዩ የዓለማችን ከተሞች የሚካሄደዉ የዳይመንድ ሊግ አትሌቲክስ ዘጠነኛዉ ዉድድር ባለተራ ፓሪስ ውስጥ የዓለማችን ታዋቂ ሯጮች፤

https://p.dw.com/p/193xP
Tirunesh Dibaba after her race in the mix zone. Bilder von Tirunesh Dibaba 5000 m. Copyright: DW/Y. Gebreegziabher via Tekle Yewhala, DW Amharisch
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

ጥሩነሽ ዲባባ እና ጃማይካዊዉ ሆሴን ቦልትን ጨምሮ ታዋቂ ስፖርተኞች ተሳትፈዋል ።
በዚሁ ባሳለፍነዉ ሳምንት ቅዳሜ ምሽት በተከናወነዉ የፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ዉድድር ፣የኢትዮጵያዉያቱ አትሌቶች የበላይነት በነገሠበት ሁኔታ ነበር የተጠናቀቀዉ። በቦታዉ ላይ ተገኝታ የነበረችው ፣ የፓሪሷ ወኪላችን ሃይማኖት ጥሩነህ ዘገባ ልካልናለች ።

ሃይማኖት ጥሩነህ
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ