1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያዊዉ ታዋቂ ጠበቃ ተከሰሱ

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 3 2007

ጠበቃ ተማም የተከሰሱት የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሚባለዉ የመንግሥት መገናኛ ዘዴ ሥለተከሳሾች ያቀረበዉን ዘገባና የፀረ-ሽብር ሕጉን በመተቸታቸዉ ነዉ

https://p.dw.com/p/1E3M4
ምስል DW

የኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነትና በተያያዥ ወንጀሎች ለከሠሠና በጥርጣሬ ላሠራቸዉ የሐይማኖት መሪዎች፤ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና ነፃ ጋዜጠኞች ጥብቅና ቆመዉ የሚከራከሩት የሕግ ባለሙያ አቶ ተማም አባ ቡልጉ ተከሰሰ።ጠበቃ ተማም የተከሰሱት የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሚባለዉ የመንግሥት መገናኛ ዘዴ ሥለተከሳሾች ያቀረበዉን ዘገባና የፀረ-ሽብር ሕጉን በመተቸታቸዉ ነዉ።አቶ ተማም በፍትሕ ሚኒስቴር የፌደራል ጠበቆች የሥነ-ሥርዓትና ዲስፒሊን ጉባኤ ፊት ቀርበዉ ነበር።ዮሐንስ ገብረ እግዚ አብሔር ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚ አብሔር

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ