1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች በጀርመን

ማክሰኞ፣ መስከረም 18 2008
https://p.dw.com/p/1GffO

ጀርመን በመገባደድ ላይ በሚገኘው የጎርጎሮሳዊው 2015 ዓ.ም እስከ 800,000 ስደተኞች ትቀበላለች ተብሎ ይጠበቃል። ከሌሎች የአውሮጳ አባል አገራት አኳያ ለስደተኞችና ተገን ጠያቂዎች የተሻለ በሯን ክፍት ያደረገችው አገር ፖለቲከኞች ግን ስጋት እየገባቸው ይመስላል።