ኢትዮጵያውያን በሳውዲ
ሰኞ፣ ታኅሣሥ 21 2006ማስታወቂያ
ሳውዲ አረቢያ ህገ ወጥ ከምትላቸው ኢትዮጵያውያን ከ140 ሺህ በላይ የሚሆኑት ወደ ሃገራቸው ቢመለሱም 80 ሺህ የሚደርሱ አሁንም ሳውዲ አረቢያ ውስጥ ይገኛሉ ። በሳውዲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ እነዚህ ዜጎች ለሳውዲ መንግሥት እጃቸውን በመስጠት ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ ቢመክርም ብዙዎች ይህን ለማድረግ ዝግጁ እንዳልሆኑ የጂዳው ወኪላችን ነብዩ ሲራክ ዘግቧል ። ምክንያታቸውን ከቀጣዩ ዘገባ ታገኙታላችሁ ።
ነብዩ ሲራክ
ኂሩት መለሰ