1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያውያን አትሌቶችና ኦሊምፒክ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 3 2004

በለንደን፡ ብሪታንያ በመካሄድ ላይ ባለው 30 ኛው የኦሊምፒክ እስፖርት ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ጠንክረው በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። በዛሬው ዕለት ከጥቂት ሰዓታት በኋላ በወንዶች የስምንት መቶ ሜትር ውድድር፡

https://p.dw.com/p/15nCT
Ethiopia's Tirunesh Dibaba, with her national flag, waves after she won the women's 10,000m final at the London 2012 Olympic Games at the Olympic Stadium August 3, 2012. REUTERS/Eddie Keogh (BRITAIN - Tags: OLYMPICS SPORT ATHLETICS TPX IMAGES OF THE DAY)
ምስል picture-alliance/Sven Simon

በነገው ዕለት ደግሞ በሴቶችና ከነገ በስቲያ ደግሞ በወንዶች የአምስት ሺህ ውድድር ይሳተፋሉ። አትሌቶቹ ሰሞኑን ስላካሄዱዋቸው ውድድርና ስለመጪዎቹ ዝግጅት ወኪላችን ሀይማኖት ጥሩነህ ከለንደን ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች።


ሀይማኖት ጥሩነህ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ