1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ እና ወቅታዊው የፀጥታ ጉዳይ

እሑድ፣ ኅዳር 8 2006

የኢትዮጵያ መንግሥት የሶማሊያዉ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብ እና አሸባሪዎች ያላቸዉ ሌሎች ቡድናት ኢትዮጵያ ዉስጥ አደጋ ለመጣል መዘጋጀታቸዉን የሚጠቁም መረጃ ደርሶኛል በማለት ሕዝቡን አስጠንቅቋል።

https://p.dw.com/p/1AJ83
Photo taken on September 22, 2012 shows members of the Al-Qaeda linked Shebab standing on after giving themselves up to forces of the African Union Mission in Somalia (AMISOM) in Garsale, some 10km from the town of Jowhar, 80km north of the capital Mogadishu. Over 200 militants disengaged following in-fighting between militants in the region in which eight supporters of Shabaab were killed, including two senior commanders. The former fighters were peacefully taken into AMISOM's protection handing in over 80 weapons in the process, in a further indication that the once-feared militant group is now divided and being defeated across Somalia. Deputy Force Commander of AMISOM Operations, Brigadier Michael Ondoga said a number of militants have contacted the AU force indicating their wish to cease fighting and that they their safety is assured if they give themselves up peacefully to AMISOM forces.AFP PHOTO/ MOHAMED ABDIWAHAB (Photo credit should read Mohamed Abdiwahab/AFP/GettyImages)
ምስል Mohamed Abdiwahab/AFP/Getty Images

የፖሊስና የጦር ሠራዊት ኃይላትም በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ታዘዋል። ከኢትዮጵያ የሚወጡ ዘገቦች በየከተማዉና በየመተላለፊያ ጣቢያዉ የሚደረገዉ ቁጥጥር እና በየፍተሻ ኬላዉ የሚደረገዉ ቁጥጥርና ፍተሻም ተጠናክሯል። የኢትዮጵያ መንግሥት የአሸባሪዎች ጥቃት ይደርሳል በማለት ሲያስጠነቅቅ ያሁኑ በርግጥ የመጀመሪያዉ አይደለም።አሁን ያስጠነቀቀበት ትክክለኛ ምክንያት ምንድን ነዉ? የዛሬው ዉይይታችን ትኩረት ነዉ።

አርያም ተክሌ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ