1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ እና የሁለቱ ሱዳኖች ሽምግልና

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 25 2005

ሁለቱ መሪዎች አዲስ አበባ እንዲነጋገሩ የጋበዙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ና የአፍሪቃ ህብረት መሪዎቹ በመስከረም የደረሱበት ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን ግፊት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል ።

https://p.dw.com/p/17DJD
(L-R) Pagan Amum, south Sudan chief negotiator, South Sudan's President Salva Kiir, former president of Nigeria Abdulsalam Abubakar, Chief African Union mediator Thabo Mbeki, former Burundi president Pierre Buyoya and President of Sudan Omar Hassan al-Bashir meet during talks in Ethiopia's capital Addis Ababa September 24, 2012. Leaders from Sudan and South Sudan will meet on Sunday for the first time in a year to try to agree on border security so that South Sudan can start exporting oil again, a lifeline for both economies. REUTERS/Tiksa Negeri (ETHIOPIA - Tags: BUSINESS COMMODITIES POLITICS)
ምስል Reuters

ነገ አዲስ አበባ ውስጥ የሚካሄደው የሱዳንና የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንቶች ውይይት የተሳካ ውጤት ያስገኛል ብላ ተስፋ እንደምታደርግ ኢትዮጵያ አስታወቀች ። ሁለቱ መሪዎች አዲስ አበባ ውስጥ እንዲነጋገሩ የጋበዘችው ኢትዮጵያ የተጋታው የሱዳን የሠላም ጥረት ወደፊት ይራመዳል የሚል አዎንታዊ አስተያየት እንዳላት የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ሁለቱ መሪዎች አዲስ አበባ እንዲነጋገሩ የጋበዙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ና የአፍሪቃ ህብረት መሪዎቹ በመስከረም የደረሱበት ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን ግፊት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል ። በሠላሙ ጥረት የኢትዮጵያን ሚናና ከውይይቱ ስለሚጠበቀው አምባሳደር ዲና ሙፍቲን በስልክ አነጋግረናችዋል ።

ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ