1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ፤ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የስድስት ወር ዘገባ

ሐሙስ፣ ጥር 28 2007

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማይርያም ደሳለኝ የዓመቱን አጋማሽ የሥራ ክንዉን ዘገባ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቀረቡ።

https://p.dw.com/p/1EW7G
Äthiopien - Premierminister Haile Mariam Desalegne
ምስል CC-BY-SA- World Economic Forum

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ዘገባ ባለፉት ስድስት ወራት መንግሥታቸዉ በኤኮኖሚ፣ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ መስኮች ያከናወናቸዉን ተግባራት ይመለከታል። በዚህም ሀገሪቱ ከግብርና መር ኤኮኖሚ ወደኢንዱስትሪ ለመሸጋገር የተገበረችዉ ፖሊሲ በተለይ በአገልግሎትና ኢንዱስትሪ ዘርፎች በተጠቀሰዉ ጊዜ ዉስጥ ለዉጦች መመዝገባቸዉንም ጠቅሰዋል። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ