1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያ፤ የፍርድ ሒደትና የመንግሥት ፊልሞች

ሐሙስ፣ የካቲት 14 2005
https://p.dw.com/p/17jcW

የኢትዮጵያ መንግሥት የሚቆጣጠረዉ ቴሌቪዥን ጣቢያ ባለፈዉ ጥር ሃያ-ስምንት ጀሐዳዊ ሐረካት በሚል ርዕሥ ያሰራጨዉ ፊልም የብዙዎችን ተቃዉሞ፥ የጥቂቶችን ቅሬታ፣ ጥያቄ አስከትሏል።ፊልሙ የተሰራጨዉ የፍርድ ቤት እግድን ጥሶ ነዉ መባሉ ደግሞ የኢትዮጵያ መንግሥት ማስከበር የሚገባዉን የሐገሪቱን ሕገ-መንግሥት መጣሱን፥ የሕግ የበላይነት አለመከበሩን ያረጋግጣል የሚል ጠንካራ ትችት ገጥሞታል።ተቃዉሞ፥ ቅሬታ፥ ጥያቄዉ እና ትችቱ የሳምንቱ የዉይይት ርዕሳችን ነዉ።የሕግ ባለሙያዎችና ፖለቲከኞችን ጋብዘናል።

ነጋሽ መሐመድ