1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮ-አርመናዉያንና አርመኖች የተጨፈጨፉበት 100ኛ ዓመት

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 22 2007
https://p.dw.com/p/1FIYG

« 1871 ዓ,ም አርሜንያ ብሮስ ማርጋሪያን የተባሉ አርሜንያዊ ወደ ኢትዮጵያ መጥተዉ በአፄ ዮኃንስ ቤተ-መንግሥት እንደ አማካሪ ሆነዉ ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል፤ ቆየት ብሎም በአፄ ምኒሊክ አስተዳደር ስር አገልግለዋል። የአርመን ኢትዮጵያ ግንኙነት ከዖስማን ሥርወ መንግሥት ጥቃት በፊት ሁሉ ነበር»