1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

እሥራኤል እና አከራካሪው የእኩልነት መብት ሕግ

ሐሙስ፣ የካቲት 20 2006

በእሥራኤል ሰሞኑን አንድ አዲስ የዐረብ ክርስትያን እሥራኤላውያን የእኩልነት መብትን የሚመለከት ሕግ ወጥቶዋል። ሕጉ በፍልሥጤማውያን ዘንዳ ብርቱ ክርክር አስነስቶዋል።

https://p.dw.com/p/1BH2t
Rede in der Knesset Israel Benjamin Netanjahu
ምስል Getty Images/Afp/Gali Tibbon

ይኸው ሕግ ፍልሥጤማውያን የሆኑትን ወገኖቻቸውን ብሔራዊ ማንነት ለማጠናከር ሳይሆን በሀይማኖት ሰበብ ለመከፋፈል የታቀደ ነው በሚል ፍልሥጤማውያን በጥብቅ ነቅፈውታል። ስለ ሕጉ ይዘት፣ ስላስከተለው ንትርክ እና ለኢትዮጵያውያኑ አይሁዶች ስለሚኖረው ትርጓሜ ቀደም ሲል የሀይፋውን ወኪላችን ግርማው አሻግሬ አነጋግሬው ነበር።

ግርማው አሻግሬ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ