1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሰባት ተከሳሾች እንዲሰናበቱ ታዟል

ረቡዕ፣ ግንቦት 9 2009

የኢትዮጵያ ፌደራዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት እስላማዊ መንግስት በኃይል ለመመስረት አሲረዋል ያላቸውን 23 ተከሳሾች እስከ 15 ዓመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ ዛሬ ወስኗል፡፡

https://p.dw.com/p/2d8Py
Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል AP

Ber.AA (Ethiopian Court senetenced 23 defendants) - MP3-Stereo

የኢትዮጵያ ፌደራዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት እስላማዊ መንግስት በኃይል ለመመስረት አሲረዋል ያላቸውን 23 ተከሳሾች ከሶስት እስከ 15 ዓመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ ዛሬ ወስኗል፡፡ ሶስት ዓመት የተፈረደባቸው ሰባት ከተከሳሾች በክስ መስማት ሂደት ላይ በማረሚያ ቤት ሆነው ሶስት ዓመት ስላለፋቸው እንዲሰናበቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ችሎቱን የተከታተለዉ የአዲስ አበባው ወኪላችን የላከውን ዘገባ መስፈንጠሪያውን ተጭነው ያድምጡ፡፡

 

ዮሐንስ ገብረእግዚያብሔር

 

ተስፋለም ወልደየስ

ነጋሽ መሐመድ