1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

እስራኤል የደቡብ ሱዳን ስደተኞችን ማባረሯ

ሰኞ፣ ሰኔ 11 2004

ከእስራኤል የተባረሩት የመጀመሪያዎቹ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ዛሬ ደቡብ ሱዳን መዲና ጁባ ገብተዋል ። እስራኤል መንግስት እንዳስታወቀው የተቀሩትን የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ወደ ሃገራቸው የማጓጓዙ ሥራ በመጪዎቹ ሳምንታትም ይቀጥላል

https://p.dw.com/p/15HPy
A South Sudanese boy carries a stuffed animal and his luggage towards a bus in the bus terminal in Tel Aviv, Israel, Sunday, June 17, 2012 before leaving to Ben Gurion airport to leave for South Sudan. Israel is forcing 120 South Sudanese to leave the country as authorities try to whittle the number of illegal immigrants. Interior Ministry spokeswoman Sabine Haddad says all 120, who are being flown out on Sunday, agreed to leave voluntarily. She says they were told they faced arrest if they did not sign a form agreeing to leave. She says adults will receive 1,000 euros ($1,300) and minors 500 euros ($650) per person. (Foto:Ariel Schalit/AP/dapd)
ምስል AP


ከእስራኤል የተባረሩት የመጀመሪያዎቹ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ዛሬ ደቡብ ሱዳን መዲና  ጁባ ገብተዋል ። እስራኤል መንግስት እንዳስታወቀው የተቀሩትን የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ወደ ሃገራቸው የማጓጓዙ ሥራ በመጪዎቹ ሳምንታትም ይቀጥላል ። የእስራኤል የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ኢሊ ይሻል ስደተኞቹ ሲሸኙ በአውሮፓላን ማረፊያ ተገኝተው ነበር ሚኒስትሩ ከዚህ ቀደም በሰጡት መግለጫ በመጀመሪያ የደቡብ ሱዳንና የኮት ዲቮር ስደተኞችን ከዚያም የ ኤርትራና የሱዳን ስደተኞችን ከእስራኤል ጠራርገው እንደሚያስወጡ ተናግረው ነበር ። የእስራኤል ሃይፋውን ወኪላችንን ግርማው አሻግሬን በስልክ አነጋግሪዋለሁ ።

ግርማው አሻግሬ

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ