[No title]
አምስቱ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች አቶ የሺዋስ አሰፋ፣ አቶ አብርሃ ደስታ፣ አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ አቶ ዳንኤል ሽበሺና አቶ አብርሃም ሰለሞን ሲሆኑ ተከሳሾቹ ዛሬ በእስር ላይ ሆነዉ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀጠሮ ላይ መገኘታቸዉ ታዉቋል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን የተከሳሾቹን ጠበቃ አቶ አመሃ መኮንንን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ