ከማርቲን ፕላውት ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ
ሐሙስ፣ ኅዳር 10 2013ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ መንግሥት እና ትግራይን በሚያስተዳድረው ሕወሃት መካከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት፣ የፈዴራል መንግስቱ የውስጥ ጉዳይና ሕግ የማስከበር ርምጃ ነው ሲል አጽንኦት ይሰጣል። አንዳንዶች በተለይ ደግሞ የውጭ ሃገራት ተንታኞች አካባቢያውም ሊያደርጉት ይሞክራሉ። የብራስልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሴ ከነዚህ በጦርነቱ የሌሎች መንግሥታት ተሳትፎም አለበት ብለው ከሚከራከሩት አንዱ የሆኑት ማርቲን ፕላውትን አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ገበያው ንጉሤ
ኂሩት መለሰ