1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከሳዉዲ የተመለሱ ዜጎች ብሶት

ሐሙስ፣ ሰኔ 15 2009

ሳዉድ አረቢያ ሕገወጥ ያለቻቸዉ ዜጎች በሰላም ወደሀገራቸዉ መመለሳቸዉ ቢያስደስታቸዉም በሀገራችን ሠርተን ያልፍልናል የሚል ተስፋ እንደሌላቸዉ ይገልጻሉ።

https://p.dw.com/p/2fCdt
Äthiopien Addis Abeba Rückkehrer
ምስል DW/Y. Gebireegziabhe

MMT_Beri. AA (Saudi reternee complaints ) - MP3-Stereo

መንግሥት መልሶ የማቋቋም ሥራ እሠራለሁ ቢልም ከቴሌቪዥን የዜና ፍጆታ የዘለለ ምንም የሚደረግ ነገር እንደሌለ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል። ወደአዉሮፕላን ማረፊያ በመሄድ ከሳዉዲ የተመሰሉትን ወገኖች የተመለከተና ያነጋገረዉ የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ