ከትግራይ ሥራ ያጡ ምሩቃን አቤቱታ
ረቡዕ፣ መጋቢት 11 2011ማስታወቂያ
ዲ ደብልዩ ያነጋገራቸው እነዚህ ወገኖች የክልሉ መንግሥት የሚያደርገው የሥራ ምደባ ግልፅነት የጎደለው፣ ሁሉንም በእኩልነት የማያስተናግድ ነው በማለት ይተቻሉ። በትግራይ ክልል በአጠቃላይ ከ295 ሺህ በላይ ሥራ አጥ ወጣቶች መኖራቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ። ከመቀሌ ዘጋቢያችን ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ