1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የሶማሊያ ተሰዳጆች

ሐሙስ፣ ሐምሌ 4 2011

በኤርትራ እምኩሉ ስደተኞች መጠልያ ጣብያ ይኖሩ የነበሩ ሶማልያውያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው ቀጥለዋል።

https://p.dw.com/p/3Lw7r
Äthiopien Mekele Situation der Eritrea-Flüchtlinge
ምስል DW/James Jeffrey

1300 ሶማልያውያን ስደተኞች በዛላምበሳ

በኤርትራ እምኩሉ ስደተኞች መጠልያ ጣብያ ይኖሩ የነበሩ ሶማልያውያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው ቀጥለዋል። እስካሁን ባለው 1300 ሶማልያውያን ስደተኞች በዛላምበሳ በኩል ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል። ስደተኞቹ የሚቀርብላቸው ድጋፍ አነስተኛ በመሆኑ መቸገራቸው ይናገራሉ። የመቀሌው ዘጋቢያችን ዝርዝሩን ልኮልናል።


ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ

አዜብ ታደሰ 
ሸዋዬ ለገሠ