1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ካራቱሪ ኩባንያ የቀረበበት አቤቱታ

ዓርብ፣ ግንቦት 1 2006

ካራቱሪ የተባለዉ የህንድ ኩባንያ ጋምቤላ ዉስጥ ለእርሻ ሥራ የተሰጠዉን አንድ መቶ ሺህ ሄክታር መሬት ማልማትን ትቶ ከቀረጥ ነፃ የገቡ ማሽኖችን በማከራየት ሥራ መጠመዱን ሠራተኞች አመለከቱ።

https://p.dw.com/p/1BxHM
Landverpachtung an ausländische Investoren in Äthiopien
ምስል DW

ድርጅቱ ከ2000ዓ,ም ጀምሮ ከሰባት መቶሄክታር በላይ ጥቅጥቅ ደን በመመንጠር 20 ሺህ ኩንታል በቆሎ ካመረተ በኋላ ቀሪ ጊዜዉን ማሽን በማከራየት ተግባር መጠመዱ ተገልጿል። ኩባንያዉ በርካታ ሠራተኞቹን ከማባረሩ በተጨማሪ ደሞዝ ለመክፈልም ብዙ ደጅ ጥናት መኖሩን ከድርጅቱ ሠራተኞች ለዶቼ ቬለ ዘጋቢ ለዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር በዝርዝር ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር፣

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ