ኬንያና የሶማልያ ስደተኞች ዕጣ ፈንታ1 ግንቦት 2007ቅዳሜ፣ ግንቦት 1 2007የኬንያ መንግሥት በሀገሩ የሚገኙትን ወደ 350,000 የሚጠጉትን የሶማልያ ስደተኞች ወደ ትውልድ ሀገራቸው እንዲመለሱ እንደማያስገድድ አረጋገጠ። እንደ ኬንያ መንግሥት መግለጫ፣ ስደተኞቹ ከፈለጉ ብቻ ነው የአማፂው ቡድን አሸባብ ብዙውን ከፊል ወደ ሚቆጣጠረዉ ሶማልያ ሊመለሱ የሚችሉት።https://p.dw.com/p/1FNTXማስታወቂያ