1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኬንያና የሶማልያ ስደተኞች ዕጣ ፈንታ

ቅዳሜ፣ ግንቦት 1 2007

የኬንያ መንግሥት በሀገሩ የሚገኙትን ወደ 350,000 የሚጠጉትን የሶማልያ ስደተኞች ወደ ትውልድ ሀገራቸው እንዲመለሱ እንደማያስገድድ አረጋገጠ። እንደ ኬንያ መንግሥት መግለጫ፣ ስደተኞቹ ከፈለጉ ብቻ ነው የአማፂው ቡድን አሸባብ ብዙውን ከፊል ወደ ሚቆጣጠረዉ ሶማልያ ሊመለሱ የሚችሉት።

https://p.dw.com/p/1FNTX
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ