1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ወጣቱ የሥነ ቅሪተ ዐፅም ተማራማሪ

ረቡዕ፣ መጋቢት 9 2007

2,8 ሚሊዮን ዓመት ያስቆጠረ የቅድመ ሰው መንገጭላ ከ አምስት ጥርሶች ጋር ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘት፤ በሳይንስ ምልከታ መሠረት ፣ ከቅድመ ሰው እስከዛሬው ዘመን ሰው ዝግመታዊው እርከናዊ ለውጥ ፣ ምን ዓይነት ትርጉም እንደተሰጠው ባለፈዉ ሳምንት ዝግጅት ዳስሰን እንደነበረ ይታወስ ይሆናል።

https://p.dw.com/p/1EstX
ምስል picture-alliance/AP Photo/Chalachew Seyoum

በዚያ ዝግጅታችን ቅሪተ አፅሙን ያገኙትን ወጣት ተመራማሪ ለማሳተፍ ፈልገን እንዳልተሳክልን በማዳመጥ ከተገነዘቡ በኋላ አድራሻቸውን በማሳወቃቸው ፤ አንዳንድ ያልተብራሩ ጥያቄዎችን እንዲመልሱልን ጋብዘናቸዋል።r ዝርዝሩን ከድምፅ ዘገባዉ መከታተል ይቻላል።

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ