1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዉይይት

ሐሙስ፣ ሐምሌ 19 2004

ጤና ይስጥልኝ አድማጮች እንደምን አመሻችሁ።የዛሬዉን የዉይይት ዝግጅታችንን «የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጥያቄ፥ የመንግሥት አፀፋና የተቃዋሚዎች አቋም ብለነዋል።በቅድሚ ሙስሊም አድማጮቻችን እንኳን ለተቀደሰዉ የረመዳን ወር አደረሳችሁ።አራት እንግዶች አሉን፥-

https://p.dw.com/p/15f4X

ጤና ይስጥልኝ አድማጮች እንደምን አመሻችሁ።የዛሬዉን የዉይይት ዝግጅታችንን «የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጥያቄ፥ የመንግሥት አፀፋና የተቃዋሚዎች አቋም ብለነዋል።በቅድሚ ሙስሊም አድማጮቻችን እንኳን ለተቀደሰዉ የረመዳን ወር አደረሳችሁ።አራት እንግዶች አሉን፥-

፩.አቶ አበበ ወርቁ------የኢትዮጵያ የፌደራል ጉዳዮች ሚንስቴር የሕዝብ ግንኙነት ሐላፊ፥

፪.አቶ ተክሌ በቀለ በቀለ-----የተቃዋሚዉ፥ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የፋይናንስ ጉዳይ ሐላፊ-----የአቶ ተክሌ ሥልጣን ብዙ ነዉ---ግን ለዛሬዉ ይሕ ይብቃን።

፫.አቶ አል-አሚን ለገሠ መሐመድ----በሪያድ አዲስ የተመሠረተዉ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባል

፬.አቶ አክመል ነጋሽ-----በሙስሊሞች ጉዳይ ላይ የሚያተኩር መፅሔት አዘጋጅ ጋዜጠኛ ነዉ-

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ