1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«ዓለም አቀፍ የሰላም ዕለት» በአፍሪቃዉ ሕብረት

ዓርብ፣ መስከረም 9 2007

የፊታችን እሁድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ታስቦ የሚዉለዉ «ዓለም አቀፍ የሰላም ዕለት» ዛሪ በአፍሪቃ ሕብረት ታስቦ ዋለ። የተ.መ ተጠሪዎችና ተቀማጭነታ ቸዉ አዲስ አበባ የሆኑ የሕብረቱ አባል ሃገራት አምባሳደሮች ተገኝተዋል።

https://p.dw.com/p/1DFwo
Der Internationale Friedenstag der Afrikanischen Union
ምስል DW/G.T. Haile-Giorgis

በመድረኩ ንግግር ካሰሙት ሌላ ለሰላም ህይወታቸዉን ለሰዉ ሰማዕታት የህሊና ጸሎት በማድረግ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። «ዓለም አቀፉ የሰላም ዕለት» በጎርጎረሳዉያኑ አቆጣጠር መስከረም 21 ቀን ታስቦ የሚዉለዉ የተመ ድ ከ 1981 ዓ,ም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተዘክሮ እንዲዉል ከደነገገ ወዲህ መሆኑ ይታወቃል። ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በአፍሪቃዉ ሕብረት ከሁለት ቀን ቀደም ብሎ ታስቦ ስለዋለዉ «ዓለም አቀፍ የሰላም ዕለት» በተመለከተ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ