ዓለም-አቀፍ የቱሪዝም ትርዒት በበርሊን8 መጋቢት 2001ማክሰኞ፣ መጋቢት 8 2001ዓለም ዓቀፍ የንግድ ትርኢት በርሊን ላይ ባለፈዉ ረቡዕ ተከፍቷል። በትርኢቱ ላይ ከ187 አገሮች የተወከሉ ሲሆን ከ11 ሺ በላይ የጉዞ ወኪሎች ተገኝተዋል።https://p.dw.com/p/HDui....የትርኢቱ ተሳታፊዎች በከፊል...ምስል DW / Goran Goicማስታወቂያ በበርሊኑ ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ትርዒት ኢትዮጵያም ተሳትፋለች። መድረኩ መስህብ ባላቸው መርኀ-ግብሮች ታጅቦም ተሳታፊዎች በአጋጣሚዉ፣ አገር ጎብኝዎችን ለማማለል እንዲጥሩ አግዟል።