ዚምባብዌና ምዕራባውያት ሀገሮች12 ሰኔ 2001ዓርብ፣ ሰኔ 12 2001የዚምባቡዌዉ ጠቅላይ ሚንስትር ሞርጋን ቻንግራይ ለመንግሥታቸዉ እርዳታ ለማሰባሰብ ካለፈዉ አርብ ጀምሮ የተለያዩ የአዉሮጳ ሀገሮችን እየጎበኙ ነዉ።https://p.dw.com/p/IUvhምስል APማስታወቂያቻንግራይ ከዋና ተቀናቃኛቸዉ ከፕሬዝዳት ሮበርት ሙጋቤ ጋር የመሠረቱት ተጣማሪ መንግሥት ሀገሪቱን ከምትገኝበት አዳጋች ሁኔታ ለማላቀቅ እየተጣረ መሆኑን በማስታወቅ ጥረቱ እንዲሳካ የምዕራባውያት ሀገሮችን ትብብር ጠይቀዋል።