1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዚምባብዌና አከራካሪው ምርጫ

ቅዳሜ፣ መጋቢት 27 2000

በዚምባብዌ ጠቅላላ ምርጫ ከተካሄደ ከአንድ ሳምንት በኋላም የፕሬዚደንታዊው ምርጫ ውጤት ገና በይፋ አልወጣም። የጀርመናውያን ጋዜጦች እንደሚሉት፡ ይህ የሚያሳየው የዚምባብዌ ፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤ በምርጫው መሸነፋቸውን ነው።

https://p.dw.com/p/E0gQ