1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዚምባብዌና የዘገየው የምርጫ ውጤት

ማክሰኞ፣ መጋቢት 23 2000

በዚምባባዌ ምክር ቤታዊውና ፕሬዚደንታዊው ምርጫ ከተካሄደ ዛሬ ሶስተኛ ቀን ሆኖታል። ሆኖም፡ የምርጫው ይፋ ውጤት እስካሁን ገና አልወጣም። ይህም ገዢው የዛኑ ፒ ኤፍ ፓርቲ ውጤቱን ለማጭበርበር ያደረገው ነው የተቃውሞ ወገኖች ወቀሳ እያሰሙ ነው። የሀገሪቱ የአስመራጭ ኮሚሽን ህዝቡ ውጤቱን በትዕግስት እንዲጠብቅ ጥሪ ባቀረበበት ባሁኑ ጊዜ፡ የተቃውሞው ወገንና የውጭ መንግስታት ኮሚሽኑ ውጤቱን በተቻለ ፍጥነት እንዲያወጡ እያሳሰቡ ነው።

https://p.dw.com/p/E0ZA
የተቃውሞው ወገን ደጋፊዎች
የተቃውሞው ወገን ደጋፊዎችምስል AP