1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሂዩመን ራይትስ ዎች ክስ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 30 2001

ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቋም ሂዩመን ራይትስ ዎች በሶማሊያው ጦርነት ተካፋይ የሆኑትን ኃይላትን በሙሉ በጦር ወንጀልና በሰብዓዊ መብት ጥሰት ከሷል ።

https://p.dw.com/p/GCZv

ድርጅቱ በባለ አንድ መቶ አራት ገፅ ዘገባ የጦርነቱ ተካፋይ ኃይላት ለዓለም ዓቀፍ ህግ እንዲገዙና ወንጀል የፈፀሙትንም አጣርቶ ለፍርድ የሚያቀርብ ኮሚሽን እንዲቋቋም ጠይቋል ። አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን ዲሲው ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።