1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሊቢያ ተቀናቃኝ ኃይሎች ስብሰባ

ረቡዕ፣ ግንቦት 22 2010

አራት የሊቢያ ተቀናቃኞች ትናንት ፓሪስ ላይ ባካሄዱት የጋራ ስብሰባ በመጪው ታኅሳስ ወር በሊቢያ የተወካዮች እና ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ለማካሄድ መስማማታቸው ተገለጸ።

https://p.dw.com/p/2ye4o
Karte Libyen Tripolis Benghazi Englisch

ስምምነቱ ውጤት ማምጣቱን የሚጠራጠሩ አሉ

የፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮ ባስተናገዱት በዚህ ጉባኤ የተመድ እና የአውሮጳ ኅብረት እንዲሁም ከ20 የሚበልጡ ሃገራት ተወካዮች መገኘታቸው ተገልጿል። ሆኖም ጉባኤው የሊቢያን ተቀናቃኝ ኃይሎች ሁሉ አላካተተም የሚሉ ወገኖች ከወዲሁ ውጤታማ ሊሆን አይችልም የሚል ጥርጣሬያቸውን እያሰሙ ነው። ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ገበያው ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ