1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሊቢያ አገናኝ ቡድን ስብሰባ በሮም

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 27 2003

የሊቢያ መንግሥት ጦርን የሚያስደብድቡት ሐገራትና ተባባሪዎቻቸዉ Contact Group (አገናኝ ቡድን) ያሉት ስብስብ ሮም-ኢጣሊያ ዉስጥ ዛሬ የአንድ ቀን ስብሰባ አድርጓል።

https://p.dw.com/p/RMEo
በሊቢያ ጉዳይ የመከረው የሮሙ ጉባኤምስል picture alliance/dpa

በስብሰባዉ ላይ ከዚሕ ቀደም አልሳተፍም ብሎ የነበረዉ የአፍሪቃ ሕብረትም መወከሉ ተዘግቧል። ተሰብሳቢዎቹ ለሊቢያ መንግሥት ተቃዋሚዎች የሚሰጡትን ድጋፍ ለማጠናከር ሲስማሙ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) የሚያኪያሒደዉን ድብደባም እንዲቀጥል ተሰብቢዎቹ ተስማምተዋል። ስለ ሮሙ ስብሰባና ዉጤቱ ነጋሽ መሐመድ የሮሙ ወኪላችን ተክለ እግዚ ገብረየሱስን በስልክ አነጋግሮት ነበር።

ተክለ እግዚ ገብረየሱስ

ነጋሽ መሐመድ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ