1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሊቢያ የርስበርስ ጦርነት

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 22 2006

በሊቢያ መዲና ትሪፖሊ የአየር ማረፊያ አቅራቢያ የሚካሄደው ጦርነት እንደቀጠለ ነው።

https://p.dw.com/p/1Cm36
Libyen Tripolis Brand in Treibstoff Tanks Raketenbeschuss Rakete
ምስል Reuters

የዮናይትድ ስቴትስ መንግሥትን ተከትለው ጀርመንን የመሳሰሉ ሌሎች ሀገራትም በከተማው የሚገኙት ኤምባሲዎቻቸው ስራቸውን እንዲያቋርጡ አድርገዋል። ከዚህም ሌላ በርካታ ሀገራት ዜጎቻቸው ወደ ሊቢያ እንዳይጓዙ እና እዚያም ያሉት ሀገሪቷን ለቀው እንዲወጡ መመሪያዎች አስተላልፈዋል። የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ማርቲን ዛጋታ ከስፍራው የዘገበውን ይልማ ኃይለሚካኤል ከበርሊን እንደሚከተለው አጠናቅሮታል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ