1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሊቢያ ዳግም ግንባታና የለጋሾች ጉባኤ

ዓርብ፣ ነሐሴ 27 2003

የጉባኤዉ አስተናጋጅ የፈረንሳይ ፕሬዝዳት ኒኮላይ ሳርኮዚ ጉባኤዉ ከመጀመሩ በፊት እንዳሉት የሊቢያ የአምገነናዊ አገዝ የታሪክ ምዕራፍ መዘጋት አለበት

https://p.dw.com/p/RjTJ
ጅብሪልና ሳርኮዚምስል dapd

ሊቢያን ዳግም ለመገንባት ዛሬ ፓሪስ-ፈረንሳይ ዉስጥ የለጋሽ ሐገራት ባለሥልጣናት ጉባኤ ተቀምጠዋል።የጉባኤዉ አስተናጋጅ የፈረንሳይ ፕሬዝዳት ኒኮላይ ሳርኮዚ ጉባኤዉ ከመጀመሩ በፊት እንዳሉት የሊቢያ የአምገነናዊ አገዝ የታሪክ ምዕራፍ መዘጋት አለበት።በጉባኤ ላይ የሥልሳ ሐገራት መልዕክተኞች ተካፋለዋል።ስቱዲዮ ከመግባታችን በፊት የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴን ሥለ ጉባኤዉ አላማና ሒደት ስልክ አነጋግሬዉ ነበር።

ገበያዉ ንጉሤ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ