1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሊዝበን ውልና ገቢራዊነቱ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 22 2002

የአውሮጳ ኅብረት አባል ሀገራት ርዕሳነ ብሄርና መራህያነ መንግስት ከስምንት ዓመታት ውጣ ውረድ በኋላ ያፀደቁት የኅብረቱ መተዳደሪያ ደንብ የሊዝበኑ ውል እ.ጎ.አ ከዛሬ ታህሳስ አንድ 2009 ዓ.ም አንስቶ ፀንቷል ።

https://p.dw.com/p/Kn49
የሊዝበኑ ውል ሲፈረምምስል picture-alliance/ dpa

ዉሉ በተለያዩ ጊዜያት ከየአገራቱ ተቃዉሞ እየገጠመዉ እዚህ ለመድረስ ያሳለፈዉ ግዜ ቀላል እንዳልሆነ ግልፅ ነዉ። ከዛሬ ጀምሮ ህብረቱ የሚተዳደርበት ይህ ውል ምን ዓይነት ዋና ዋና ለውጦችን ያስከትላል ? ምንስ ይቀረዋል ?

ሂሩት መለሰ ፣ ነጋሽ መሀመድ / ሸዋዬ ለገሠ