1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የልማት ርዳታ እና ዓለማው

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 7 2007

ሦስተኛው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ እና ልማት ጉባኤ ለሁለተኛ ቀን በአዲስ አበባ ቀጥሏል። ጉባኤው የተለያዩ ርእሰ-ጉዳዮችን በተለያዩ ቦታዎች አስተናግዷል።

https://p.dw.com/p/1FyWy
Äthiopien UN-Konferenz zur Entwicklungsfinanzierung in Addis Abeba (Gerd Müller)
ምስል DW/G. Tedla

የጀርመኑ የኢኮኖሚ ትብብር ሚንስትር ዶክተር ጌርድ ሙይለር ጀርመን ድጋፍ የምታደርገው በተለይ መልካም አስተዳደር እንዲሰፍን እና ከሙስና የጸዳች አፍሪቃን ለማየት እንደሆነ ተናግረዋል። በጉባኤው ተሳታፊ የሆኑት የዓለም ባንክ ግሩፕ ተጠሪ መሐሙድ ሞህሌዲያም ያሰሙትንም በማካተት ያዘጋጀውን ዘገባ የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ እንደሚከተለው ያቀርበዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አርያም ተክሌ