1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሐረሩ የእሳት አደጋና ያስከተለው ግርግር

ሰኞ፣ መጋቢት 1 2006

ከአደጋው በኋላ ህዝብና ፖሊስ መጋጨታቸውን በግርግሩም ሶስት ሰዎች በጥይት መቁሰላቸውን የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘግቧል ።

https://p.dw.com/p/1BMvE
ምስል Azeb Tadesse Hahn


በሐረር ከተማ በአንድ የገበያ ማዕከል በደረሰው የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ከፈተኛ ጉዳት ደርሷል ። ከአደጋው በኋላ ህዝብና ፖሊስ መጋጨታቸውን በግርግሩም ሶስት ሰዎች በጥይት መቁሰላቸውን የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘግቧል ። ዮሐንስ በስልክ ያነጋገራቸው የከተማይቱ ነዋሪዎች እንዳሉት ትናንት ምሽት በደረሰው በዚሁ የእሳት አደጋ የገበያ ማዕከሉ ሙሉ በሙሉ ወድሟል ። እሳቱን ለማጥፋት የአካባቢው ነዋሪዎችም ሆነ የእሳት አደጋ ሠራተኞች ያደረጉት ጥረት አልተሳካም ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሒሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ