የሐረር ሬዲዮ ጣቢያ ሥርጭት መቋረጥ
ረቡዕ፣ ጥቅምት 14 2005ማስታወቂያ
ከተመሰረተ ድፍን 40 ዓመታትን ያስቆጠረው የሀረር ሬዲዮ ጣቢያ በኦሮሚኛ ኋላም በሶማሊኛና ሀረሪ ቋንቋዎች ሲያስተላልፋቸው የነበሩ አካባቢያዊ ስርጭቶች መቋረጣቸውን ተከትሎ በምራቁ የሀገሪቱ ክፍል ነዋሪዎች ቅሬታ በማሰማት ላይ ናቸው። ሬዲዮ ጣቢያው በአሁኑ ሠዓት ሶስቱን የአካባቢያዊ ስርጭቶች በመዝጋት የሀገራዊ ስርጭቱን ብቻ ተቀብሎ በማስተላለፍ ላይ ይገኛል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ አለው።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ