1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሐረር ገበያ ዳግም እሳት

ሰኞ፣ መጋቢት 8 2006

ሐረር ከተማ ዉስጥ በሳምንት ልዩነት ባለፈዉ ቅዳሜ ማታም የእሳት አደጋ መድረሱን ኗሪዎቿ ይናገራሉ።

https://p.dw.com/p/1BR6w
Markt Harar Äthiopien
ምስል Azeb Tadesse Hahn

በገበያ ማዕከላት ብቻ ለአራተኛ ጊዜ የተፈጠረዉን ቃጠሎ ፖሊስ አጣርቶ የምርመራዉን ዉጤት ለሕዝብ ይፋ ባለማድረጉ ኗሪዎቹ ቅሬታቸዉን ገልጸዋል። የክልሉ መንግስት በበኩሉ ባወጣዉ መግለጫ ድርጊቱ የጸረ ሰላም ኃይሎችና የአሸባሪዎች ነዉ ሲል ኮንኗል።

አንዳንድ ኗሪዎችንና የሚመለከተዉ አካል በስልክ ያነጋገረዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ