1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመብት ጥሰት እና መኢአድ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 19 2007

ተቃዋሚዉ ፓርቲ ባወጣዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ በዜጎች ላይ የሚደርሰዉን መፈናቀል፤እስራት እና ግድያ መንግሥት ካላስቆሞ ፓርቲዉ ሠላማዊ ትግል በሚጠይቀዉ አማራጭ በሙሉ መንግሥትን ይታገላል።

https://p.dw.com/p/1DdzD
ምስል Alemseged Tamiru Haile

የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በተለያዩ አካባቢዎች በሚኖሩ ዜጎች ላይ ይፈፀማል ያለዉን በደል የኢትዮጵያ መንግሥት ባስቸኳይ እንዲያስቆም ጠየቀ።ተቃዋሚዉ ፓርቲ ባወጣዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ በዜጎች ላይ የሚደርሰዉን መፈናቀል፤እስራት እና ግድያ መንግሥት ካላስቆመ ፓርቲዉ ሠላማዊ ትግል በሚጠይቀዉ አማራጭ በሙሉ መንግሥትን ይታገላል።የኢትዮጵያ የፌደራል ጉዳዮች ሚንስቴር በተለይ ጋምቤላ አካባቢ ተቀስቅሶ የነበረዉ ግጭት በመንግሥት ጥረት መቆሙን አስታዉቋል።

ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ