1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመተከልዋ የቡለን ወጣቶች መልካም ተግባር

Lidet Abebeዓርብ፣ መስከረም 9 2012

ባለፈው ዓመት በቤንሻንጉል ጉምዝ እና አካባቢዋ ግጭት በርካታ ሰዎች መፈናቀላቸው ይታወሳል። ከዚሁ አካባቢ ብዙም ሳይርቅ በመተከል ዞን የምትገኘው የቡለን ወረዳ የተወሰኑ ወጣቶች ቀድመው የጀመሩትን የበጎ አድራጎት ስራ በማጠናከር ለተፈናቃዬች ድጋፍ በመስጠት ላይ ይገኛሉ።

https://p.dw.com/p/3PvAM