1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመንግሥትና የተቃዋሚዎቹ ዉዝግብ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 15 2007

የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት ከፀጥታ አስከባሪዎች ጋር የተጋጩትን ወጣቶች ከሠልፉ የቀላቀለዉ ሰማያዊ ፓርቲ ነዉ በማለት ፓርቲዉን ወቅሰዋል።የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና የሰማያዊ ፓርቲ ባለሥልጣናት ግን የመንግሥትን ወቀሳ አጣጥለዉ ነቅፈዉታል።

https://p.dw.com/p/1FDkF
Äthiopien Pressekonferenz AEUP
ምስል DW/G. Tedla

የአዲስ አበባ ሕዝብ ሊቢያ ዉስጥ የተገደሉ ኢትዮያዉያንን ለማሰብን እና ግድያዉን ለማዉገዝ ትንናት ያደረገዉ የአደባባይ ሠልፍ፣ መንግሥትን ወደሚቃወሚያነት መድረክና ግጭት መለወጡ መንግሥትንና ተቃዋሚ ፓርቲዎችን እያወዛገበ ነዉ።የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት ከፀጥታ አስከባሪዎች ጋር የተጋጩትን ወጣቶች ከሠልፉ የቀላቀለዉ ሰማያዊ ፓርቲ ነዉ በማለት ፓርቲዉን ወቅሰዋል።የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና የሰማያዊ ፓርቲ ባለሥልጣናት ግን የመንግሥትን ወቀሳ አጣጥለዉ ነቅፈዉታል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ሒሩት መለሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ