1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመን የህዝባዊዉ አመጽ ግፊት

ሐሙስ፣ መጋቢት 29 2003

በየመን የህዝባዊዉ አመፅ ግፊት አይሏል። ዛሬም በሺዎች የሚቆጠሩ የአገሪቱ ዜጎች በሰንዓ የተቃዉሞ ሰልፍ መቀጠላቸዉ ሲነገር አሁንም ፕሬዝደንት አሊ አብደላ ሳልህ ስልጣን ይልቀቁ የሚል ጥያቄያቸዉን አጠናክረዋል።

https://p.dw.com/p/RGFn
ምስል dapd

የባህረ ሰላጤዉ አካባቢ ሀገራት በየመን የፖለቲካ ቀዉሱ እንዲያከትም ፕሬዝደንቱ ስልጣን እንዲለቁ የማግባባት ጥረታቸዉ ተስፋ እንደሚኖረዉ ገልጸዋል። ተቃዋሚዎች የባህረ ሰላጤዉ ሀገራትን በድርድሩ የመሸምገል ዝግጁነት መቀበላቸዉን ገልጸዋል። የየመንን ጊዜያዊ ሁኔታ በሚመለከት የተከታተለዉን እንዲያካፍለን ጂዳ የሚገኘዉ ወኪላችን ነብዩ ሲራክን ስቱዲዮ ከመግባት አስቀድሞ በስልክ አነጋግሬዋለሁ፤

ነብዩ ሲራክ፤

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሠ