1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመኢአድ ዉሳኔ

ረቡዕ፣ የካቲት 16 2003

ተቃዋሚ ድርጅት «ለሁለት የመከፈሉን» አደጋ አስወገድኩ ያለዉ 14 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላቱን ካስወገደና በርካታ የላዕላይ ምክር ቤት አባላትን ካባረረ በሕዋላ ነዉ

https://p.dw.com/p/R3fR
ምስል AP

የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ያንዠበበትን ለሁለት የመከፈል አደጋ ማስወገዱን አስታወቀ።አንጋፋዉ ተቃዋሚ ድርጅት «ለሁለት የመከፈሉን» አደጋ አስወገድኩ ያለዉ 14 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላቱን ካስወገደና በርካታ የላዕላይ ምክር ቤት አባላትን ካባረረ በሕዋላ ነዉ።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ድርጅቱ የሰጠዉን መግለጫ ተከታትሎ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።

ታደሰ እንግዳዉ

ነጋሽ መሐመድ

ሒሩት መለስ