1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመኾኖ ነዋሪዎች አቤቱታና የአስተዳደሩ መልስ

ዓርብ፣ መጋቢት 27 2005

ነዋሪዎቹ ቤቶቹ ህጋዊ ናቸው ቢሉም የወረዳው መስተዳድር ግን በህገ ወጥ መንገድ መሰራታቸውን አስታውቋል ። የአካባቢው አስተዳደር ቤቶቹ የሚፈርሱት ለእርሻ የተሰጡና ለአዲስ ጎጆ ወጪዎች የተያዙ መሬቶች ተሸጠው በህገ ወጥ መንገድ ለቤት መሥሪያነት በመዋላቸው ነው ይላል ።

https://p.dw.com/p/18AfX
***Für mögliche Ergänzungen der Karte, wie z.B. andere Sprachen, zusätzliche Orte oder Markierungskreuz, wenden Sie sich bitte an infografik@dw-world.de (-2566), Außerhalb der Bürozeiten an bilder@dw-world.de (-2555).*** DW-Grafik: Per Sander 2011_03_10_Laender_Prio_A_B


የትግራይ ክልል የመሆኖ ወረዳ ነዋሪዎች ለአመታት የኖርንባቸውን ቤቶቻችንን እንድናፈርስ እየተደረገ ነው ሲሉ አማረሩ ። ነዋሪዎቹ ቤቶቹ ህጋዊ ናቸው ቢሉም የወረዳው መስተዳድር ግን በህገ ወጥ መንገድ መሰራታቸውን አስታውቋል ። የአካባቢው አስተዳደር ቤቶቹ የሚፈርሱት ለእርሻ የተሰጡና ለአዲስ ጎጆ ወጪዎች የተያዙ መሬቶች ተሸጠው በህገ ወጥ መንገድ ለቤት መሥሪያነት በመዋላቸው ነው ይላል ። ቤት በማፍረሱ ሂደት ወደ አካባቢው ለእርዳታ የተላከ አንድ ሰው ፣ ቤት ተደርምሶበት ህይወቱ ማለፉን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘግቧል ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ