1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመዋዕለ ህፃናት እጥረት በጀርመን

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 3 2003

የጀርመን መንግሥት እያሽቆለቆለ በመሄድ ላይ ያለው የህፃናት ቁጥር እንዲጨመር እናቶች እንዲወልዱ የሚያበረታቱ ልዩ ልዩ ድጋፍና ድጎማዎችን ይሰጣል ።

https://p.dw.com/p/RemK
ምስል picture-alliance/ ZB

ይሁንና አሁንም ጀርመን ውስጥ የሚወለዱ ህፃናት ቁጥር ከመጨመር ይልቅ እየቀነሰ መሆኑን የፌደራል ጀርመን ስታስቲክስ ፅህፈት ቤት ባለፈው ሳምንት ያወጣው አንድ ዘገባ ያመለክታል ። በዚሁ ዘገባ መሠረት ባለፈው የጎሮጎሮሳውያኑ 2010 ዓ.ም እድሜያቸው ከ 18 ዓመት በታች የሆነ ህፃናት ቁጥር ከዛሬ 10 ዓመቱ አሃዝ ጋር ሲነፃፀር በ 14 በመቶ ያነሰ ነው ። ለዚህም የልጆች መዋያ ቦታዎች እጥረት አንድ ምክንያት ሆኖ ይቀርባል ። የዶቼቬለዋ Daphne Grathwohl እንደዘገበችው በአሁኑ ሰዓት ጀርመን ውስጥ ከ 3 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት መዋያ ፈልጎ ማግኝት የስራ ፍለጋ ያህል ከብዷል ።

ሂሩት መለሰ

ሸዋዮ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ