1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመድረክና የአንድነት ውቀሳና ምርጫ ቦርድ

ዓርብ፣ የካቲት 30 2004

ዋነኞቹ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ፣ የኢትዮጵያ በሔራዊ የምርጫ ቦርድ የገለልተኘንት መርሁን ጥሷል ሲሉ ወቀሱ ።የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ሥራውን

https://p.dw.com/p/14ITg
Autor: Ludger Schadomsky Copyright: Ludger Schadomsky/DW Titel: Büro des "National Electoral Board of Ethiopia" (NEBE) Thema: Die Nationale Wahlkommission Äthiopiens, NEBE, wacht über den Wahl- und Auszählungsprozess Schlagwörter: "National Electoral Board of Ethiopia" (NEBE), Äthiopien 2010, Wahl Äthiopien 2010
ምስል DW


ዋነኞቹ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ፣ የኢትዮጵያ በሔራዊ የምርጫ ቦርድ የገለልተኘንት መርሁን ጥሷል ሲሉ ወቀሱ ። የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ሥራውን በአዋጅ በተሰጠው ሥልጣንና ሃላፊነት እያከናወነ እንደሆነና የተቃዋሚዎችም ስም ማጥፋት ህጋዊ መሠረት የለውም ሲል ለዶቼቬለ መልስ ሰጥቷል ። ዝርዝሩን ታደሰ እንግዳው አዘጋጅቷል ።
ታደሰ እንግዳው
ሂሩት መለሠ
ተክሌ የኋላ