1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሙስሊም ኮሚቴ አባላት ክስ ችሎት

ሐሙስ፣ ሰኔ 25 2007

የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በእነ አቡበከር አህመድ መዝገብ በተከሰሱ 18 የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ላይ የጀመረውን ችሎት ዛሬም ቀጥሎ ዋለ። ዛሬ በችሎቱ የተከሳሽ የመከላከያ ምስክሮች የሰጡት ቃል ተነቦዋል።

https://p.dw.com/p/1Frqa
Stadtansicht von Addis Abeba, Äthiopien
ምስል picture-alliance/dpa/M. Kappeler

[No title]

ችሎቱ ተጨማሪ ሰነዶችን ማስረጃዎችን ለመመልከት ለፊታችን ሰኞ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ የዛሬውን ውሎውን አብቅቷል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሄር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ