1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሙስና ዋነኛ ችግርነት መጉላቱ

ሐሙስ፣ የካቲት 15 2004

ሙስና ኢትዮጵያ ዉስጥ አሉ ከሚባሉ ዋነኛ ችግሮች አንዱ እንደሆነ አንድ ዓለም ዓቀፍና ሌላ አንድ የአገር በቀል ድርጅቶች ያካሄዱት ጥናት አመለከተ። መንግስት በበኩሉ ሙስና የሥርዓቱ አደጋ ነዉ በሚል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አቋቁሞ

https://p.dw.com/p/149Ak
ምስል picture alliance/dpa

እየታገለ እንደሆነ ቢገልፅም ከህዝብ ጋ በዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ የሚገናኙ ተቋማት ለሙስና የተጋለጡ እንደሆነ ማመልከታቸዉን ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ የላከዉ ዘገባ ያስረዳል። ከተቋማቱ መካከል ፍርድ ቤት፤ ፖሊስ፤ ወረዳና ቀበሌ መስተዳድሮች ተጠቅሰዋል።

ታደሰ እንግዳዉ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ