የማሰቃየት ዓለም በሚል ርዕስ ተቋሙ ባወጣው በዚህ ዘገባ ከተመ አባል ሀገራት በግማሽ ያህሉ ዜጎች በከፍተኛ ደረጃ የማሰቃየት ተግባራት ሰለባ እንደሆኑ ገልጿል። በአፍሪካ ሁኔታው እየተባባሰ እንደሆነ ያተተው ይህ ዘገባ በኢትዮጵያም ይህ ተግባር በተለይ ተቃዋሚ በሚባሉት ላይ እንደሚፈጸም ተጠቅሷል። የኤርትራንም ሁኔታ በተለየ ትኩረት ጥናቱ እንደተመለከተው የተቋሙ ሃላፊ ተናግረዋል።
መሳይ መኮንን
ሂሩት መለሰ