1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምርጫ ዝግጅት በኢትዮጵያ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 4 2007

አምስተኛው ዙር ብሔራዊ ምርጫ በኢትዮጵያ እሑድ ግንቦት 16 ቀን፣ 2007 ዓም እንደሚከናወን ውጤቱም በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እንደሚገለጥ በይፋ እየተነገረ ነው። ቅድመ ዝግጅቱ ምን መልክ አለው?

https://p.dw.com/p/1FOZP
Addis Abeba Äthiopien Wahlen
ምስል Yohannes Gebereegziabher

ጥቂት ቀናት የቀሩት አምስተኛው ዙር ብሔራዊ ምርጫ በኢትዮጵያ ከወዲሁ ቅድመ-ዝግጅቱ ምን መልክ እንዳለው ለመቃኘት የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ በአዲስ አበባ የተለያዩ ቦታዎች ቅኝት አከናውኖ ነበር። የወረዳ 7 ጽ/ቤት ሕዝብ ግንኙነት ክፍልን፣ ከተቃዋሚዎች መካከል የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲን በማነጋገር እንዲሁም የብሮድካስት ባለሥልጣን መግለጫን በማካተት የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ