የምግብ ዋጋ ንረትና የቀውስ ስጋት2 የካቲት 2003ረቡዕ፣ የካቲት 2 2003የምግብ ዋጋ ባለፉት ስድሥት ወራት ያላማቋረጥ እያደገ መምጣቱ የኤኮኖሚ ጠበብትን እንደገና እያነጋገረ ያለ ጉዳይ ነው።https://p.dw.com/p/QzPIምስል APማስታወቂያከሶሥት ዓመታት በፊት በዚሁ የምግብ ዋጋ መናር ሳቢያ በዓለምአቀፍ ደረጃ ከባድ ቀውስ መከሰቱ የሚዘነጋ አይደለም። ሁኔታው ቢደገም በተለይም ኢትዮጵያን በመሳሰሉት አዳጊ አገሮች ይበልጥ ፈታኝ እንደሚሆን አንድና ሁለት የለውም። በጉዳዩ በስኮትላንድ-ዳንዲ ዩኒቨርሲቲ የዓለም ንግዱን ባለሙያ የሆኑትን ዶር/ መላኩ ደስታን አነጋገናል፤ ያድምጡ! መሥፍን መኮንን አርያም ተክሌ